የሕገ ወጥ ሰደት አደጋዎች

ኢትዮጵያን እና ኤርትራን ከመሳሰሉት ሃገሮች ወደ አውሮፓ የሚደረገው ጉዞ እጅግ ረጅም፣ ብዙ ገንዘብ የሚጨርስና አደገኛ ነው፡፡ ስደተኞች በእያንዳንዱ የጉዞው እርምጃ ላይ በወንጀል ቡድኖች፣ ህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎችና በታጣቂዎች ለሚደርስ ብዝበዛ የተጋለጡ ናቸው፡፡ በየአመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የአውሮፓን የባህር ጠረፍ ከመርገጣቸው በፊት ይሞታሉ፡፡ ይህን ጉዞ ለማድረግ ከመሞከራችን በፊት ሊያጋጥሙ የሚችሉትን አደጋዎች አስቀድሞ ማወቅ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡

አደገኛው የሊቢያ መንገድ

ሊቢያ አውሮፓ ለመድረስ የሚፈልጉ ሕገወጥ ስደተኞች፤ ኢትዮጵያውያንና...
ተጨማሪ ያንብቡ

ለሕፃናትና ሴቶች እጅግ ከባድ አደጋዎች

ወደ አውሮፓ የሚወስደው መንገድ በተለይ ለሕፃናትና ሴቶች በጣም አደገኛ ነው፡፡...
ተጨማሪ ያንብቡ

በህገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች የሚደርስ ብዝበዛ

ህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች አንድን ስደተኛ ወደ አውሮፓ ድንበሮች ለማድረስ...
ተጨማሪ ያንብቡ

የአውሮፓ የስደት ፖሊሲዎች

ብዙ ጊዜ ሕይወት በአውሮፓ፣ ስደተኞች እንደሚያስቡት አይደለም፡፡ ለምሳሌ፤...
ተጨማሪ ያንብቡ