ስደተኞችን ያልተገባ ክፍያ እንዲከፍሉ አፍኖ ለመውሰድ የሞከረ የወንበዴች ቡድን በስፔን ፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

የስፔን የፀጥታ ሀይል በግንቦት 17 ስደተኞችን አፍኖ በመውሰድ ያልተገባ ክፍያ በማስከፈል የተጠረጠረ የወንበዴዎች ቡድን ቁጥጥር ስር እንዳዋለ ገለፀ፡፡ ስደተኞቹ ከሞሮኮ የሄዱ መሆናቸውን ታውቀዋል፡፡ እንደ ...
ተጨማሪ ያንብቡ