አንድ የድህንነት ጀልባ ባህር ላይ ወድቀው የነበሩ ስደተኞችን ካነሳ በኋላ እዛው እንዲቆይ ተደርገዋል

ጣልያን እና ማልታ: የጀርመን የባህር ድህንነት ጀልባ ወደ ወደባቸው እንዳይመጣ ከልክለዋል። ጀልባው ከሊብያ ተነስተው አውሮፓ ለመድረስ አስበው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ እና በምዕራባዊ የሊብያ ክፍል ወድቀው የተገኙ 64 ስደተኞችን ይዛ ነበር የሄደችው።    

የሊብያ ባለስልጣናት አደጋው ካጋጠመ በኋላ ተደውሎላቸው መልስ ባለመስጠታቸው ምክንያት አላን ኩርዲ የተባለውን የባህር የደህንነት አካል አይተዋቸዋል።  እነዚህ 10 ሴቶች፣ አምስት ህፃናት እና አንድ ጨቅላ ህፃን የሚገኙባቸው 64 ስደተኞች   የሊብያ የባህር ግዛት በሆነችው ዝዋራ በምትባል ከትሪፖሊ በስተ ምዕራብ በሚገኘው አከባቢ አድኖዋቸዋል።   

አይየተባለ ተቋም ቃል አቀባይ ካርሎቴ ዊብልቱንዝያ እና ሊብያ በፍፁም መልስ ሊሰጡ አልቻሉም።  ጣልያን እና ማልታ ደግሞ የእነሱ ሀላፊነት እንዳልሆነ እና ወደ እነሱ የውሃ ግዛት መግባት እንደማንችል ነግረውናል።ብለዋል።  አላን ኩርዲ የተባለ ስም የተሰጠው ይህ ተቋም የሁለት አመት ዕድሜው ሲርያዊ ህፃን 2015 ሜዲትራንያን ባህር መሞቱን ተከትሎ ነው።

እሮብ ቀን የሊብያ የባህር ጠረፍ ጥበቃ ቃል አቀባይ የሆኑት ጀነራል አዩብ ቃሴም  በበጎ ተግባር የተሰማሩ ተቋማት የሊብያ የውሃ አካል መንካት እንደሌለባቸው አስጠንቅቀዋል።እኛ ክብር የምያስፈልገን መንግስታዊ ተቋም ነን። የሀገራችን ሉአላዊነት እየተደፈረ ባለበት ወቅት የአለም አቀፍ ህግ በሚለው መንገድ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን።ሲሉም አክለዋል። እነዚህ በጎ አድራጊ ድርጅቶች ሉአላዊነታችን እየደፈሩ እንዲሁም ስማችን ጥላሸት እየቀቡ ናቸው ያሉት።ብለዋል።

የጣልያኑ የሀገው ውስጥ ሚኒስተር ማቲው ሳሊቪኒይህ በጀርመን ሀገር ውስጥ የተመዘገበ ተቋምየጀርመን በጎ አድራጊ ተቋምየጀርመን ጀልባ ባለቤት የሆነውና ከሀምቡርግ የመጣው ካፕቴንየተሻለ የሚሆነው ወደመጣበት ወደ ሀምቡርግ መሄድን ነው።ብለዋል።  እሳቸው ጨምረው እንደገለፁት ራሳቸው የፃፉትወደ ጣልያኑ የባህር ግዛት ውስጥ እንዳትገባ!” የሚል መልእክት ልከውለት ነበር።

ይሁንና አይእንደሚለው ከሆነ ወደ ጀርመን የሚወስደውን መንገድ እስከ አራት ሳምንታት ሊፈጅ ይችላል። ይህ ደግሞ ለሁሉም የሚበቃ በቂ ምግብና ውሃ በሌለበት ሁኔታ አስቸጋሪ ሆነዋል።

የፈረንሳይ የሀገው ውስጥ ሚኒስትር ክሪስቶፌ ካስታነርጀልባዋ የት ማረፍ አለባት በሚል ዙርያ አንዳንድ አለመስማማቶችእንደነበሩ  ግልፅ አድርጓል። ይሁን እንጂ ተቋሙ ፈረንሳይ ስደተኞች በመቀበል ዙርያ ያለባት ቅድመ ዝጉጀነት እና የእርዳታ መንፈስ ከሌላው የከፋ ነው ብለው እንደማያምኑ ማረጋገጥ ይገባቸው እንደነበር አውስተዋል። 

ሌሎች 91 ሰዎች የጫኑ ሁለት ጀልባዎችም አደጋ ገጥመዋቸው በተደጋጋሚ ደውለው የምያነሳ እንዳጡ ታውቀዋል። ይሁንና አሁን ጀልባዎቹ የት እንዳሉ የሚነግርአዲስ ዜና የለም።ብለዋል።

TMP – 11/04/2019

Photo: አይ / ትዊተር. ይህ የስድስት አመት ዕድሜው ልጅ ማኑኤል ይባላል።  ሲአይመርከቡ በአላን ኩርዲ በህይወት ከተረፉት 64 ስደተኞች አንዱ ነው። የዚህ ቨዝል ስም አላን ኩርዲ የተባለበት ምክንያት ስሙ አላን ኩርዲ የሆነውን ሶርያዊ የሁለት አመቱ ህፃን 2015 በሜዲትራንያን ባህር ውስጥ መሞቱን ተከትሎ ነው።