ወደ አውሮፓ በሚደረገው ህገ ወጥ ጉዞ ወቅት፤ ከባህር ውስጥ ይልቅ የባህር ዳርቻውን ለመድረስ በሚደረገው የሰሃራ በረሃ የየብስ ጉዞ ላይ ህይወታቸው የሚቀጠፉ የስደተኞች ቁጥር በእጥፍ እንደሚበልጥ ፤ በተባበሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ባለፈው ጥቅምት 24/2019 በዋለው የአውሮጳ ህብረት ስብሰባ ላይ የቀረበው በሜዲትራንያን ባህር ለሚጓዙት ስደተኞችና ተፈናቃዮች የነብስ አድንና የፍለጋ ስራ ማሻሻል እቅድ ውድቅ የተደረገው በ288 የድጋፍና ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የማእከላዊ ባህርን የጋራ ድንበር ወደሚጋራ የአውሮጳ ሃገሮች የሚሄደው የአዲስ ስድተኞች ብዛት በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ በመምጣቱ የአውሮጳ አባል ሃገራት የጋራ የሆነ ወጥ የጥገኝነት ፖሊሲ በአንድነት እንደሚ...
ተጨማሪ ያንብቡ
አህጉራዊ የስደተኞች ድርጅት ጥቅምት 4 ባሳራጨው ዘገባ ከጥር 1 እስከ ጥቅምት 3/ 2019 በሰዎስቱም አውራ የሜዲትራንያን ባህር መስመሮች በታናሹ የ1041 ስደተኞች ህይወት መጥፋቱን አስታውቀዋል፡፡ በተመሳ...
ተጨማሪ ያንብቡ
በሕገ ወጥ ወደ ኤውሮጳ ለመጓዝ አስበው ለአራት ቀናት ያህል በባህር ላይ በመቆየት ህይወታቸውን አደጋ ላይ የነበሩ 71 ስደተኞች፤ በሊብያ የባህር ወሰን ጠባቂዎች ድነው መስከረም 29/2019 ወደ ሊብያ ተመል...
ተጨማሪ ያንብቡ
የጣልያን የላምፖዶሳ ደሴት ጠረፍ ጠባቂዎች፤ በጥቅምት 6/2019 ከሰጠመችው ጀልባ ላይ፤ 13 ሴት ስደተኞች አስከሬን አግኝተው ለማውጣት ችሏል። 8 ህፃናት የሚገኙባቸው ቀሪዎቹ በጀልባዋ የነበሩ ስደተኞች ደ...
ተጨማሪ ያንብቡ
በሕገ ወጥ ወደ ኤውሮጳ ለመጓዝ አስበው ለአራት ቀናት ያህል በባህር ላይ በመቆየት ህይወታቸውን አደጋ ላይ የነበሩ 71 ስደተኞች፤ በሊብያ የባህር ወሰን ጠባቂዎች ድነው መስከረም 29/2019 ወደ ሊብያ ተመል...
ተጨማሪ ያንብቡ
የሁለት ሳምንት አሰቃቂ የባህር ላይ እገታ አሁን መቋጫ ተደርጎለታል። ችገታው በ356 ከነዚህ መካከል 90 ለአቅመ አዳም ያልደረሱ ህፃናት የሚገኙበት ስደተኞች ላይ በሜዲትራንያን ባህር ውስጥ የተደረገ ሲሆን፤...
ተጨማሪ ያንብቡ
በሜዲትራንያን ባህር መስመር ወደ አውሮፓ በሁለት የነብስ አድን ጀልባዎች ሲጓዙ የነበሩት ከ500 በላይ ስድተኞች ወደ አውሮፓ የመግብያ ፍቃድ የሚሰጣቸው አካል ባለመግኘቱ በባህር ላይ ታግተው ቀመዋል። የጣልያ...
ተጨማሪ ያንብቡ