ኤስ.ኦ.ኤስ ሜዲተራንያንና ድንበር የለሽ ሃኪሞች የተባሉት አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች፤ በሜዲትራንያን ባህር የሚከሰተው የህገ ወጥ ስድተኞች ነብስ አድን ስራ እንደገና መጀመራቸው አስታወቁ። እነዚህ ድ...
ተጨማሪ ያንብቡ
በዚህ አመት “ በከፋው የሜዲትራንያን ባህር እልቂት” እስከ 150 ህገ-ወጥ ስደተኞች እንደሞቱ ( ህይወታቸው እንዳጡ) ይገመታል። አንድ ስሙን መጥቀስ ያልፈለገው ከአስቃቂ አደጋው የተረፈ ኤርትራዊ ህገ-ወጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የአውሮጳ አገራት በሜዲትራንያን ባህርና በሊብያ ተይዘው የሚገኙትን ስደተኞች ለመርዳት በመንግስት የሚደረጉ የማዳን ስራዎች እንደገና መጀመር አለባቸው ሲሉ አለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (IOM) የተባበሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ከ2015 ጀምሮ በሜዲትራንያን ባህር በኩል ወደ አውሮፓ የሚደረግ ጉዞ ትልቅ በሚባል መጠን ከመቀነሱ ጋር ተያይዞ የአውሮፓ ህብረት በኦፕሬሽን ሶፍያ የሚደረገውን የመርከብ እንቅስቃሴ እንዲገታ አዘዋል። የአየ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ጣልያን እና ማልታ: የጀርመን የባህር ድህንነት ጀልባ ወደ ወደባቸው እንዳይመጣ ከልክለዋል። ጀልባው ከሊብያ ተነስተው አውሮፓ ለመድረስ አስበው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ እና በምዕራባዊ የሊብያ ክፍል ወድቀው የተገኙ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ሶስት በህገ ወጥ መንገድ ወደ አውሮፓ ለመሄድ ሲሞክሩ የተያዙ ስደተኞች የቱርክ ጀልባ ለመጥለፍ በሞመከራቸው ምክንያት በማልታ በቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል። የጀልባው ቡድን፤ ወንዶች፣ ሴቶች እና ህፃናት የሚ...
ተጨማሪ ያንብቡ
አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ያወጣው መግለጫ እንደምያመለክተው በጅቡቲ በኩል ወደ የመን ስደተኞች ጭነው ሲሄዱ የነበሩ ሁለት ጀልባዎች በባል ኤልመንደብ መስመር በመገልበጣቸው ምክንያት የ58 ሰዎች ህይወት ...
ተጨማሪ ያንብቡ
170 የሚገምቱ ስደተኞች ከሊብያና ሞሮኮ በመነሳት ሜዲትራንያን ባህር ለማቋረጥ በመኮሩበት ሰዓት የገብቡበት ሳይታወቅ መቅረታቸው ድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ጃንዋሪ 19/2019 ላይባወጡት መግለጫ ገልጸዋል። በ...
ተጨማሪ ያንብቡ
49 ስደተኞች ለ19 ቀናት ሙሉ ባህር ላይ ቆይተው በስተመጨረሻ በሁለት የጀርመን ህይወት አድን መርከቦች ጃንዋሪ 9/2019 በሰላም በማልታ ወደብ ላይ እንድያርፉ ተደርጓል። እነዚህ ከዘጠኝ የአፍሪካ ሃገራት ...
ተጨማሪ ያንብቡ