በሁለቱም አገሮች መካከል ያለው ድንበር የተዘጋ ቢሆንም ኤርትራውያን አሁንም ወደ ኢትዮጵያ መሸሻቸውን አላቋረጡም

ባለፈው አመት መስከረም 2018 እ.ኤ.አ የኢትዮ–ኤርትራ ድንበር ለተወሰነ ግዜ በመክፈቱ፤ በጣም ትልቅ ቁጥር ያለው የኤርትራ ህዝብ ወደ ኢትዮጵያ መጉረፍ ጀምሮ ነበር። ድንበሩ መልሶ በጉንበት 201...
ተጨማሪ ያንብቡ

የኖርወይ መንግስት፤ ኤርትራ ውስጥ ለሚደረገው የብሄራዊ ውትድርና በሚደግፉ ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ ዳግም ማጣራት እንደሚያካሂድ ገለፀ

የኖርወይ መንግስት፤ 150 ኤርትራውያን ስደተኞች በአገሩ ውስጥ ያቀረቡት የጥግተኝነት ጥያቄ የውሸት እንዳይሆን ደግሜ አጣራለሁ አለ። የኖርወይ መንግስት ይህንን ማጣራት ለማድረግ የወሰነው፤ ጥግተኝነት ከጠየቁ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ሊብያ: በእስር በየቶች የሚገን ስድተኞች በአየር ድብደባ ተገደሉ

በሓምሌ 3 እ.ኤ.አ በሊብያ በሚገኝ የስደተኞች እስር ቤት ላይ በተካሄደው የአየር ድብደባ ቢያንስ 53 ስደተኞች ሲሞቱ ከ130 በላይ ደግሞ ቆስለዋል። በትሪፖሊ አቅራብያ የሚገኘው የታጁራ እስር ቤት ከ600 ...
ተጨማሪ ያንብቡ

በአውሮፓ ውስጥ ቤተሰብ ጋር ማገናኘት ይበልጥ አስቸጋሪ ሆኗል

በአውሮፓ የሚወጡ ያሉትን ቤተሰብ መልሶ ማገናኘት ህጎች በመጸንከራቸው ስደተኞች ከቤተሰቦቻቸው ጋር የመቀላቀልን ሁኔታ ኣስቸጋሪ እየሆነ ነው። ከእነዚህ መካከል አንዱ የኤርትራ ስደተኛ የሆነች ከ 2010 ጀምራ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያና ኬንያ ሕገ ወጥ ስደትን ለመከላከል በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ኤርትራውያን ስደተንች ታሰሩ

ከመጋቢት እስከ ሰኔ 2019 እ.ኤ.አ ባሉት ወራት የኬንያ ባለስልጣኖች ያለ ህጋዊ ማስረጃ በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አገሪቱ ለመግባት የሞኮሩት 55 ኤርትራውያን ስደተኞች በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ በቅርቡ በሰኔ ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኤርትራውያን ስደተኞች በሊብያ እስር ቤቶች በአስከፊ ሁኔታ ተይዘው ይገኛሉ

ከ650 በላይ ጥገኘነት ጠያቂዎችና ስደተኞች ከ430 በላይ የሚሆኑ ኤርትራውያን ጨምሮ ያለ በቂ ምግብና ውሃ በአስከፊ ሁኔታ በሊብያ ዚንታን እስር ቤት እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያ ስደተኞች የሚጠቀሙበትን አዲስ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ የአገልግሎት ማእከል ከፈተች

ኢትዮጵያ አዲስ የአገልግሎት ማእከል በመክፈት ስደተኞች የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አገልግሎት ማለትም የልደትና የጋብቻ የመሳሰሉትን ምዝገባ እንዲያገኙ እያደረገች ነው፡፡´ ማእከሉ በተባበሩት መንግስታት የስደተኞ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ አዳዲስ የስደተኞች ማእከላት ለስደተኞች ሁለገብ አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው

አዲስ በወጣው ህግ መሰረት ኢትዮጵያ ውስጥ ለስደተኞች ሁለገብ አገልግሎት መስጠት የሚችሉ አዳዲስ ማእከላት እየተከፈቱ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ። የመጀመርያው የስደተኞች ማእከል በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የተ...
ተጨማሪ ያንብቡ

የአፍሪካ ቀንድ ስደተኞች ወደ ሀገር ቤታቸው ይመለሱ ዘንድ ተጨማሪ ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው

የአፍሪካ ቀንድ ህገ ወጥ ስደተኞች ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ፈቃደኛ ከሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ ሊደረግላቸው መሆኑ ተገለፁ። መይ 2019 ላይ አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም አይኦኤም እንዳለው የአውሮፓ ህብረት ለዚ...
ተጨማሪ ያንብቡ