የኣለም ባንክ ወደ ኤውሮጳ ሚያመሩ ኣፍሪካውያን ስደተኞች ለምቀነስ የሚያግዝ የ100 ሚልዮን ዶላር ኣሚሪካ ድጋፍ ለኢትዮጵያ ሰጠ።

የዓለም ባንክ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የሕገ ወጥ አፍሪካውያን ስደት ለመግታት ትኩረት አድርጎ ለሚሰራበት ፕሮግራም የሚውል የ100 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ድጋፍ ለኢትዮጵያ እንደተሰጠ ከዚያች ሀገ...
ተጨማሪ ያንብቡ

በመካከለኛው ባህር የሚይሳጋጥም ይስደተኞት ሞት ከፍተኛ ቁጥር ደሰዋል

በ2016 በማካከለኛው ባህርና በአውሮፓ በኩል ድንበር ሲሻገሩ የሞቱ ስደተኞች ቁጥ ከ5,000 /አምስት ሺ/ በላይ ሆኖዋል፡፡ ከአውሮፓ ድንበር ሊሻገሩ የቻሉ ስደተኞች ቁጥር ሲወዳደር፤ በተለይ ከቱርክ ወደ ግ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ጣልያን ሕገ-ወጥ ስደተኞችን ልትቆጣጠርና ልታባርር ነው

አዲሱ የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስተር በአገራቸው ያሉ ስደተኞች አቀባበል የነበሩ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ እንዲቀየሩ እየጠየቁ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስተር ጆንቲሎኒ ከእሳቸው በፊት ሚኒስተር የነበረ ማተዮሬ የሚከተለውን አገ...
ተጨማሪ ያንብቡ

በማዕበል የተገፋ የ11 ስደተኞች ሬሳ ብትራብሉስ ባህር ዳርቻ መገኘቱ የሊብያ ቀይ ጨረቃ ማህበር ገለጸ

በህይወት ማዳን ሥራ የተሰማሩ የሊቢያ ቀይ ጨረቃ አባላት በማዕበል የተገፉ የ11 ስደተኞች ሬሳ በትራብሉስ የባህር ዳርቻ በፈረንጆች አቆጣጠር ታህሳስ 28/2016 መሰብሰባቸው ገለፁ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በ...
ተጨማሪ ያንብቡ