የበርካታ አፍሪካውያን ስደተኞች ሬሳ በሊቢያ የባህር ዳርቻ ተገኛ

TMP – 28/02/2017 የሊቢያ የባህር ዳርቻ ጠባቂዎች የሰባ አራት አፍረካዊያን ስደተኞች ሬሳ በስሜናዊው    የሀገሪቱ የባህር ዳርቻ ዛውያ ከተማ መሰብሰባቸው ተገለፀ፡፡ በጥር 21 ከተገኙት ሬ...
ተጨማሪ ያንብቡ

በሊብያ የነበሩ የምዕራብ ኣፍሪካ ስደተኞች ወደ አገራቸው ተመለሱ

TMP – 24/02/2017 አለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅች 334 ስደተኞች በመሰብሰብ ወደ ትውልድ አገራቸው መልሳቸዋል፡፡በየካቲት 14 እና 16 አለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት በ2 በረራ 334 ስደ...
ተጨማሪ ያንብቡ

የሱዳን ባለስልጣናት በሕገ-ወጥ የሰዎች ኣዟዟሪዎች የተያዙትን ስደተኞች ኣስለቀቀ

TMP – 24/02/2017 የሱዳን ባለስልጣናት በምስራቅ ሱዳን በሕገ-ወጥ የሰዎች አዟዟሪዎች ተይዘው የነበሩትን ስደተኞች እንዳስለቀቀ ኢናልታሪክ ጋዜጣ ገለፀ፡፡ 1500 የሚጠጉ የኤርትራ፣ የሶማልያና የኢትዮ...
ተጨማሪ ያንብቡ

በሜዲትራንያን ባህር የስደተኞች መሞት እየጨመረ ነው

TMP – 24/02/2017 በሜዲትራንያን ባህር የሚሞቱ ስደተኞች ቁጥር በአሁኑ ሰዓት እየጨመረ መምጣቱ እየተገለጸ ነው፡፡ አምና በዚህ ወቅት ከነበረዉ የሟቾች ቁጥር ሲነፃፀር መጨመሩን የተገለፀ ሲሆ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ጣልያን ለሊቢያ ባህር ክልል ጠባቂዎች የምትሰጠዉ የመጀመሪያዉ ዙር ስልጠና አጠናቀቀች

TMP – 24/02/2017 ጣልያን ከሊቢያ እየተነሱ ወደ አዉሮፓ የሚጓዙ ስደተኞች ለመግታት የሚያስችል ለሊቢያ የባህር ክልል ጠባቂዎች የምትሰጠዉ የመጀመሪያዉ ዙር ስልጠና አጠናቀቀች፡፡ 78 አባላት...
ተጨማሪ ያንብቡ

የኣውሮፓ ሕብረት መሪዎች ስምምነት በመካከለኛ ሚድትራያን የሕገ-ወጥ ሰዎች ዝውውር ለመዝጋት የቀረበ እቅድ

የኣውሮፓ ሕብረት መሪዎች በሕገ-ወጥ ደላሎች መርበብ ከሊብያ ወደ ኣውሮፓ ለመድረስ የሚያደርጉት ሕገ-ወጥ ጉዞ ለመበጣጠስ ተስማሙ። ኣዲሱ ስምምነት በማልታስ ዋና ከተማ ቫልታ በየካቲት 3 የተደረገ ሲሆን፤ የኣ...
ተጨማሪ ያንብቡ

የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት በ 7 ሕገ-ወጥ የሰዎች ደላሎች ይቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ

የኢትዮዽያ ፍርድ ቤቶች ኣዲስ በወጣ ሕግ በ2015 ሕገ-ወጥ የሰዎች ደላሎች ለመቅጣት ባፀደቀው መሰረት ኣሁን ስድስት ኢትዮዽያውያንና አንድ ኤርትራውያን ተቀጥተዋል። በዚህ ወር 7 የሕገ ወጥ የሰዎች ደላሎች ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ስዊዘርላንድ ኤርትራውያን ጥገኝነት ጠያቂ ስደተኞችን የሚጎዳ አዲስ ህግ ተግባራዊ ልታደርግ ነው

በቅድስት ጋለን የተሰየመው የስዊዘርላንድ ችሎት ከኤርትራ የሚመጡ ህገወጥ ስደተኞች የሚያቀርቡት የጥገኝነት ጥያቄ ውድቅ የሚያደርግ ሕግ ኣፀደቀ። ኣዲሱ ሕግ ከጥር 2፡ 2017 ጀምሮ የጸደቀው ህግ ቀደም ሲል ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ሊብያ ወደ ኣውሮፓ እያመሩ የነበሩ ሕገ-ወጥ ስደተኞች በቁጥጥር ስር ኣዋለች

የሊብያ የባህር ጠባቂዎች እንዳስታወቀው ከ400 በላይ ሕገ ወጥ ስደተኞች በሕገ-ወጥ ደላሎች ኣማካኝነት ወደ ኣውሮፓ ሊሻገሩ ሲሉ በቁጥጥጥር ስር ውለዋል። ይህንን ያስታወቁት የኣውሮፓ ሕብረት መሪዎች የሊብያን...
ተጨማሪ ያንብቡ