የአፍሪካ ቀንድ ስደተኞች ወደ ሀገር ቤታቸው ይመለሱ ዘንድ ተጨማሪ ድጋፍ እየተደረገላቸው ነው

የአፍሪካ ቀንድ ህገ ወጥ ስደተኞች ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ፈቃደኛ ከሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ ሊደረግላቸው መሆኑ ተገለፁ። መይ 2019 ላይ አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም አይኦኤም እንዳለው የአውሮፓ ህብረት ለዚ...
ተጨማሪ ያንብቡ

የዩኒሴፍ የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በኢትዮጵያ ለሚገኙ ስደተኞች የትምህርት ዕድል እንድያገኙ ሁኔታዎች እንደተመቻቸላቸው ተናገሩ

የዩኒሴፍ የበጎ ፍቃድ አምባሳደር የሆኑት የህንድ ፊልም  ሴት ተዋናይ ፕሪያንካ ቾፕራ ጆናስ በኢትዮጵያ ባደረጉት የአንድ ሳምንት ጉቡኝት በህፃፅና አዲ ሓርሽ የስደተኛ ካምፖች ከሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ጋ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያዊው ከስደት ተመላሽ ስለ ሕገወጥ አደገኝነት መግለጫ ሰጠ

በቅርቡ ብሩክ የተባለው ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያዊ ስለ ህገ–ወጥ ስደት አደገኝነት ታሪኩን/በሱ የደረሰውን ሁኔታ በመንገር ሌሎች እንዲያውቁት አድርጓል። ብሩክ በአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (IO...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኤርትራውያን ስድተኞች በኢትዮጵያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ለመማር በብዛት ተመዝግበዋል

በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለመማር የተመዘገቡ መሆናቸው የተባበሩት መንግስታት የስድተኞች ጉዳይ ፅህፈት ቤት አሰታውቀዋል። በተባበሩት መንግስታት የስድተኞች ጉዳይ ፅህፈ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ሌሎች 222 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከየመን ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል

አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም (አይኦኤም) እንደገለፀው ከመይ 6-11 ቀን 2019 ሌሎች 222 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከየመን ሰንአ ወደ አዲስ አበባ ገብተዋል። ስደተኞቹ ወደ ኢትዮጵያ  የገቡት በአራት በረ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ቢያንስ ስምንት አፍሪካውያን ስደተኞች በየመን ምድር መሞታቸው ተሰማ

ቢያንስ ስምንት አፍሪካውያን ስደተኞች በጦርነት ውስጥ ባለችው የመን በግዝያዊ ካምፕ ውስጥ መሞታቸውን የአለም አቀፉ የስደተኞች ኤጀንኢ (አይኦኤም) ገለፀ። ስምንቱ ስደተኞች የሞቱት በካምፑ ውስጥ በተከሰተው ...
ተጨማሪ ያንብቡ

በየመን የሚገኙ ያለረዳት መውጫ ያጡ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ለመመለስ ይፈልጋሉ

ከ60 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሰደተኞች 37 ሴቶችን ጨምሮ በጦርነት በታመሰችው የመን ውስጥ መውጫ ያጡና ታስረው የሚገኙት በአገሪቱ ባለው አስጊ/አሳሳቢ ሁኔታ ምክንያት ወደ አገራቸው ለመመለስ እንደሚፈል...
ተጨማሪ ያንብቡ

የአውሮፓ ህብረት አዲስ ፕሮግራም የስራ ዕድል ከፍ ለማድረግና ስደትን ለመግታት ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች የገንዘብ እርዳታ እያደረገ ነው

የአውሮፓ ህብረት አዲስ ፕሮግራም ወደ ውጭ የሚደረገውን ስደት ለመግታት በአፍሪካ ወጣት ስራ ፈጣሪዎች ሴቶች ላይ ያተኮረ የገንዘብ እገዛ በማድረግ ላይ ይገኛል። የአውሮፓ ህብረት አነስተኛ ብድሮችና ዋስትና ፕ...
ተጨማሪ ያንብቡ

“በጥሩ ሁኔታ ላይ ነን”: ኤርትራውያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርስቲዎች ገብተው የመማር ዕድል አላቸው።

ኤርትራውያን ስደተኞች በአሁን ሰዓት በተለያዩ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርስቲዎች ገብተው የመማር ዕድል እያገኙ ነው። ይህ እንደ አንድ በኢትዮጵያ እየተከናወነ ያለ በስደተኞች ማቋቆምያ ፒሊሲ እና ...
ተጨማሪ ያንብቡ