በሊብያ ያለ ጦርነት ወደ ትሪፖሊ እየተቃረበ በመምጣቱ ምክንያት የታገቱትን ስደተኞች አደጋ እያንዣበባቸው ነው ተባለ

በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች በሊብያ በተቃራኒ ቡድኖች እየተካሄደ ባለ ውግያ ምክንያት አጣብቂኝ ውስጥ እንዳሉ ተገልፀዋል። ውግያው ወደ ከተማው እየተቃረበ ነው ተብለዋል። በጀነራል ካሊፋ ሃፍታር የሚመራው የሊብ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ሕገወጥ ስደትን ለመግታት ያስችል የመጀመሪያው ቢሮ በኢትዮ- ኬንያ አዋሳኝ ድንበር ላይ ተከፈተ

የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (UNDP) እና የምስራቅ አፍሪካ በየነ መንግስታት የጋራ ልማት ባለስልጣን (IGAD) በጋራ በመሆን ሕገወጥ ስደትን ለመከላከል የሚያስችል በኢትዮ–ኬንያ አዋሳ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያ በሰው ሀይል ስደት ዙርያ ከፍሊፕኒስ ትምህርት እየወሰደች ነው

የኢትዮጵያ ከፍተኛ የባለስልጣናት ልኡካን ቡድን ወደ ፊልፕንስ በመጓዝ የሀገሪቱ የሰው ሀይል ስደት ምን እንደሚመስል ትምህርት ወስደዋል።   ልኡካን ቡድኑ የፊሊፕንስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የጎበኘው ፌቡራሪ 27...
ተጨማሪ ያንብቡ

አዲስ የስደተኞች የግብአት ማእከል፡ በምስራቅ ሱዳን

አለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም አይኦኤም እንደገለፀው ማርች 5 ቀን 2019 አዲስ የስደተኞች የግብአት ምንጭ በምስራቃዊ የሱዳን ክፍል ገዳሪፍ ከተማ ተከፍተዋል።    ይህ በምስራቅ አፍሪካ ከተከፈቱት ማእከላት...
ተጨማሪ ያንብቡ

ከ300 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከየመን ተመለሱ

322 የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ጃንዋሪ 29 እና 30/2019 ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።  ይህ የመመለስ ስራ የተከናወነው የአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት...
ተጨማሪ ያንብቡ

በኢትዮጵያ ከአንድ ሚልዮን በላይ ስደተኞች ከካምፖች ወጥተው መኖር እና መስራት ይችላሉ ተባለ

ጃንዋሪ 17/2018 የኢትዮጵያ መንግስት አዲስ  ህግ አፅድቀዋል። ህጉ በካምፕ ካሉ ስደተኞች ወደ አንድ ሚልዮን የሚጠጉትን ከካምፕ ዉጪ መኖር እና መስራት የምያስችል ህግ ነው።  ይህ ውሳኔ ኢትዮጵያ የአለም...
ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የሚሄዱ ሰራተኞችን ለመከላከል አዲስ የመረጃ አስተዳደር አዘጋጀት

በህጋዊ መንገድ ወደ ውጭ አገር ሄደው ለመስራት ያቀዱ ኢትዮጵያውያን አዲስ በተዘጋጀው የመረጃ ማእከል ሄደው በማመልከት መገልገል እንደሚችሉ ተገለፀ። ይህ ፕሮግራም ወደ ውጭ አገር ሄደው መስራት ለሚፈልጉ ኢት...
ተጨማሪ ያንብቡ

ጦርነት ባደቀቃት የመን ውስጥ ስደተኞች በአስጊ ሁኔታ ላይ ናቸው

የመን የሰብአዊ ቀውስ በበረ ታባትና ጦርነት ያደቀቃት ብትሆንም ወደ የመን የሚገቡት ስደተኞች ቁጥር በጣም ማሻቀቡ ተገለፀ። የአለም የስደተኞች ድርጅት (አይ.አ.ኤም) እንደገመተው ከሆነ በዚህ ዓመት 2018 ...
ተጨማሪ ያንብቡ

ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ከስደት ተመላሾችና ሕገ-ወጥ ስደተኞች ኑሮ መሻሻል በኢትዮጵያ እየሰራ ነው

ስደተኞችን ከአገር እንዲወጡ የሚገፋፉ ኩነቶችና ከስደት ለሚመለሱት ስደተኞች ከህብረተሰቡ ጋር ለመቀላቀል የሚያስቸግሩትን ለማሻሻል የአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ ሁለት ፕሮጀክቶችን እየከፈተ መሆ...
ተጨማሪ ያንብቡ