ኣብ መዳጎኒ ማእከላት ሊብያ ዝጸንሑ 123 ስደተኛታት ብ 10 ጥቅምቲ ኣብ ኣህጉራዊ መዓርፎ ነፈርቲ ኪጋሊ ናይ ርዋንዳ ኣትዮም። እቶም ስደተኛታት ካልኣይ እብረ ናይ ርዋንዳ ኣብ ሊብያ ተፈናቒሎም ካብ ዘለዉ ...
ተጨማሪ ያንብቡ
በሊበያ የስደተኞች ማጎርያ ጣብያ ውስጥ ስደተኖችን አስገድደው ደፍረዋል፣ ኢ–ሰብአዊ ድብደባ (ቶርች) ፈፅመዋል የተባሉ ሰስት ሰዎች፤ በጣልያን ፖሊስ ስር መዋላቸው ታውቀዋል፡፡ እነዚሁ አንድ ጊኒያዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የኖርወይ መንግስት፤ 150 ኤርትራውያን ስደተኞች በአገሩ ውስጥ ያቀረቡት የጥግተኝነት ጥያቄ የውሸት እንዳይሆን ደግሜ አጣራለሁ አለ። የኖርወይ መንግስት ይህንን ማጣራት ለማድረግ የወሰነው፤ ጥግተኝነት ከጠየቁ...
ተጨማሪ ያንብቡ
በአደገኛው የኤደን ባህረ ሰላጤ መስመር በሚጓዙት ኢትዮጵያውያን ላይ በህገ ወጥ ደላሎችና የሰው አዘዋዋሪዎች አመካኝነት ከፍተኛ ኢ–ሰብአዊ በደልና ብዝበዛ እየደረሰ መሆኑን፤ አለም አቀፍ የሰብአዊ መ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ወደ አውሮጳ ለመሻገር አስበው ሊብያ ከደረሱ በኋላ እዛው የታገቱና ማጎርያ ካምፖች ውስጥ የተጨናነቁ አፍሪካውያን ስደተኞች አሉ። እነዚህ ስደተኞች ላይ በሰዎች ከሚደርስባቸው የሰብአዊ መብት ገፈፋና ግፍ ባሻገ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ኤስ.ኦ.ኤስ ሜዲተራንያንና ድንበር የለሽ ሃኪሞች የተባሉት አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች፤ በሜዲትራንያን ባህር የሚከሰተው የህገ ወጥ ስድተኞች ነብስ አድን ስራ እንደገና መጀመራቸው አስታወቁ። እነዚህ ድ...
ተጨማሪ ያንብቡ
በዚህ አመት “ በከፋው የሜዲትራንያን ባህር እልቂት” እስከ 150 ህገ-ወጥ ስደተኞች እንደሞቱ ( ህይወታቸው እንዳጡ) ይገመታል። አንድ ስሙን መጥቀስ ያልፈለገው ከአስቃቂ አደጋው የተረፈ ኤርትራዊ ህገ-ወጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የአውሮጳ አገራት በሜዲትራንያን ባህርና በሊብያ ተይዘው የሚገኙትን ስደተኞች ለመርዳት በመንግስት የሚደረጉ የማዳን ስራዎች እንደገና መጀመር አለባቸው ሲሉ አለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (IOM) የተባበሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ከሞሮኮ በመነሳት ወደ ስፐይን እያመራ በነበረው ጀልባ አንድ ስደተኛ በሞሞቱ ምክንያት ህገ ወጥ የሰው ልጅ አዘዋዋሪ በስፐይን ባለስልጣኖች ቁጥጥር ስር መዋሉን ኤልሙነዶ የተባለ የስፐይን ጋዜጣ ሐምሌ 16 ባወ...
ተጨማሪ ያንብቡ