በህገወጥ አዘዋዋሪዎች ወደ አውሮፓ ለመድረስ የሚድትራንያን ባህር ሲያቋርጡ የሚሞቱ ስደተኞች ቁጥር ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በእጥፍ መጨመሩ የዓለም የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት (IOM) ገለጸ፡፡ በዚህ አ...
ተጨማሪ ያንብቡ
አፍሪካ ውስጥ ያለው ህገወጥ ስደት ለመከላከል የሚመክር የከፍተኛ አመራሮች የምክክር መድረክ በዚህ ወር መጀመሪያ በላይበርያ ተካሄደ፡፡ በዚህ ጉዳይ የሚሰሩ 14 አባላትን ያካተተው የምክክር መድረኩ የተመራው...
ተጨማሪ ያንብቡ
የአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት በሊብያ የታገቱት የአፍሪቃ ስደተኞች ያቀረቡት የድረሱልን ጥሪ የሚያሳይ የቪድዮ ምስል ከታየ በኋላ በጥልቅ እንደሚያሳስበው ገልፀዋል፡፡ በፌስቡክ የተላለፈው ይኸው የቪድዮ ምስ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ሊቢያ የሚገኙ ህገወጥ አዘዋዋሪዎች ለተሰማሩበት የሰው ንግድ የሚጠቀሙባቸው የፕላስቲክ ጀልባዎች ሞተሮች የመሳሰሉ ቁሳቅሶች በእጃቸው እንዳይገቡ ለመከላከል የሚያስችል እቅድ አውሮፓ ህብረት አውጥቷል፡፡ ይህ የ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የአውሮፓ ህብረት በምዕራብ አፍሪካ የሳህል ክልል ሽብርተኝነትና ህገወጥ የሰው ዝውውርን ለመከላከል የሚያስችል የ50 ሚልዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ የገንዘብ ድጋፍ ከአምስቱ የሳህል ቡድን አባል ሃገራት ሞሪታን...
ተጨማሪ ያንብቡ
ኢጣልያ ስደተኞች ሊቢያ ከመድረሳቸው በፊት በቻድና በኒጀር የስደተኞች ማቆያ ካምፖችን ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ከሃገራቱ ጋር ተፈራረመች፡፡ ስምምነቱን የጣልያን፣ ሊቢያ፣ ቻድና ኒጀር የሃገር ውስጥ ጉዳይ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የግሪክ ፖሊስ ሃይል ከጥቅም ውጭ ከሆነው የቀድሞው አቴንስ አውሮፕላን ማረፊያ በሚገኘው ጊዚያዊ የመጠለያ ካምፕ ህንጻ ከሰፋሪዎች ነጻ እንዲሆን አደረገ፡፡ እንደ አሶሼትድ ፕሬስ ዘገባ ከሆነ በቁጥር በርከት ያ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ባለፈው ግንቦት ወር ሶስተኛው የፓን-አፍሪካ ፎረም በስደተኞች ጉዳይ የሚመክር ጉባኤ ተካሄደ፡፡ በአፍሪቃ አህጉር የነፃ ዝውውርና ኢንቨስትመንት እንዲጨመርና ይህም የስደተኞች ቁጥር እንደሚቀንስ ታውቋል፡፡ ጉባ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ከ 1,200 የሚበልጡ ከሊብያ ወደ ጣልያን ሜዲተራንያን ባህርን በማቋረጥ ላይ እንዳሉ በመሞታቸው ምክንያት የአውሮጳ ተልእኮ እንዲቋቋምና የደቡባዊ ሊብያን ደህንነት ለመጠበቅ እንዲቻል ጥሪዎች እየተደረጉ ናቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ