በድንበራቸው ያለውን ህገወጥ የሰውና የዕፅ ዝውውር ለመግታት የኢትዮጵያና የሱዳን መንግስታ የፀጥታ ሃይሎቻቸው በድንበር አካባቢ በጋራ በጥቃት እንዲጠብቁ ተስማምተዋል፡፡ የጋራ ሃይሉ በሱዳን ሴናር ግዛትና በኢ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የቅርብ ቀን ዘገባ እንደሚያመለክተው ከሰሜን ኣፍሪቃ የሜዲተራንያን ባህርን በማቋረጥ ወደ አውሮጳ ለመሻገር በሚያደርጉት ሙከራ 2017 ከገባ እስከ አሁን ድረስ የሟቾች ቁጥር ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ሃንጋሪ ከሰርቢያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ሁለተኛው የድንበር አጥር ስድተኞች ወደ ሃገሯ እንዳይገቡ ለመከላከል የሚያስችል ነው፡፡ የድንበር አጥሩ 155 ኪሎ ሜትር ርዝመት እንዳለውና በማስጠንቀቅያ ደወልና ካ...
ተጨማሪ ያንብቡ
ባለፈው ወር ይፋ የሆነ አዲስ የሀርቨርድ ጥናት እንዳመለከተው ከሆነ ግሪክ ውስጥ በሚገኙ የስደተኞች ካፕም ውስጥ በሚገኙ ህጻናት ስደተኞች ላይ የሚፈጸም የወሲብ ስራና ጥቃት በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ ነው፡፡...
ተጨማሪ ያንብቡ
በሊቢያ የባህር ዳርቻ ትሪፖሊ አቅራቢያ ከ100 በላይ ስደተኞች የጫነች ከፕላስቲክ የተሰራች አነስተኛ ጀልባ በመስመጧ 15 ህጻናትና ሴቶች የሚገኙባቸው 97 ስደተኞች ደብዛ መጥፋቱ ተገለፀ፡፡ የሊቢያ የባህር ...
ተጨማሪ ያንብቡ
56 ህፃናትና 16 ሴቶች የሚገኙባቸው 136 የኤርትራ ስደተኞች ከሱዳን ወደ ትውልድ ሃገራቸው ኤርትራ በመጀመርያው የሚያዝያ ሳምንት እንዲመለሱ እንዳደረገ የኤሪ-መድረክ ሬድዮ አስታወቀ ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የኢጣልያ ፓርላማ ወደ ሃገሪቱ የገቡ ስደተኞች የሚያቀርቡት ጥያቄን በተመለከተ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አዲስ ህግ ለማጽደቅ እየሰራ ነው፡፡ አዲሱ ህግ የጥገኝነት ጥያቄአቸው ተቀባይነት ያላገኙ ስደተኞ...
ተጨማሪ ያንብቡ
የአውሮጳ ሕብረት በትራስት ፈንድ ለአፍሪቃ በኩል ስደተኞች ለመከላከልና የስድተኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የስድተኞች አስተዳደር ለማጠናከር ዘጠና ሚልዮ ዩሮ መድቧል፡፡ የአውሮጳ ሕብረት ከፍትኛ ተወካይ ፈደሪካ ...
ተጨማሪ ያንብቡ
TMP – 23/04/2017 የሊቢያ የባህር ክልል ጠናቂዎች ህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ናቸው ተብለው ከተጠረጠሩት ጋር በሚያዚያ 6 ከባድ የተኩስ ልውውጥ ያካሄዱ ሲሆን፤ በተኩስ ልውውጡ አራት መገደላ...
ተጨማሪ ያንብቡ